ዮሐንስ 3:30 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)30 የእርሱ ትበዛለች፤ የእኔ ግን ታንስ ዘንድ ይገባል።” ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም30 እርሱ ሊልቅ፣ እኔ ግን ላንስ ይገባል። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)30 እርሱ እንዲልቅ እኔ ግን እንዳንስ ያስፈልጋል።” ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም30 እርሱ ከፍ ከፍ ማለት ይገባዋል፤ እኔ ግን ዝቅ ዝቅ ማለት ይገባኛል።” ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)30 እርሱ ሊልቅ እኔ ግን ላንስ ያስፈልጋል። ምዕራፉን ተመልከት |