ኤርምያስ 5:30 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)30 የምትሰቀጥጥና የምታስደነግጥ ነገር በምድር ላይ ሆናለች፤ ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም30 “የሚያስፈራና የሚያስደነግጥ ነገር በምድሪቱ ላይ ሆኗል፤ ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)30 አሠቃቂና አስደንጋጭ ነገር በምድሪቱ ላይ ሆኖአል፤ ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም30 አሠቃቂና አስደንጋጭ የሆነ ነገር በዚህች ምድር ላይ ተፈጽሞአል። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)30 የምታስደንቅና የምታስደነግጥ ነገር በምድር ላይ ሆናለች፥ ምዕራፉን ተመልከት |