ዘፍጥረት 7:12 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)12 ዝናቡም አርባ ቀንና አርባ ሌሊት በምድር ላይ ሆነ። ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም12 አርባ ቀንና አርባ ሌሊት በምድር ላይ ዝናብ ዘነበ። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)12 ዝናቡም አርባ ቀንና አርባ ሌሊት በምድር ላይ ዘነበ። ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም12 ዝናብም አርባ ቀንና አርባ ሌሊት በምድር ላይ ዘነበ። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)12 የሰማይም መስኮቶች ተከፈቱ ዝናቡም አርባ ቀንም አርባ ሌሊት በምድት ላይ ሆነ። ምዕራፉን ተመልከት |