ዘፍጥረት 5:6 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)6 ሴትም ሁለት መቶ አምስት ዓመት ኖረ፤ ሄኖስንም ወለደ፤ ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም6 ሴት፣ ዕድሜው 105 ዓመት ሲሆን ሄኖስን ወለደ፤ ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)6 ሤትም አንድ መቶ አምስት ዓመት ኖረ፥ ሄኖስንም ወለደ፤ ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም6 ሴት 105 ዓመት ሲሆነው ሄኖስን ወለደ፤ ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)6 ሴትም ሁለት መቶ አምስት ዓመት ኖረ፤ ምዕራፉን ተመልከት |