ዘፍጥረት 21:24 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)24 አብርሃምም፥ “እሺ እኔ እምላለሁ” አለ። ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም24 አብርሃምም፣ “ዕሺ፤ እምላለሁ” አለ። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)24 አብርሃምም፦ “እኔ እምላለሁ” አለ። ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም24 አብርሃምም “እሺ እምላለሁ” አለው። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)24 አብርሃምም፦ እኔ እምላለሁ አለ። ምዕራፉን ተመልከት |