ዘፍጥረት 15:11 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)11 አሞራዎችም በተቈረጠው ሥጋቸው ላይ ወረዱ፤ አብራምም በእነርሱ ዘንድ ተቀምጦ አባረራቸው። ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም11 አሞሮችም ሥጋውን ለመብላት ወረዱ፤ አብራም ግን አባረራቸው። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)11 አሞራዎችም በሥጋው ላይ ወረዱ፥ አብራምም አበረራቸው። ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም11 አሞራዎች የተቈራረጠውን ሥጋ ለመብላት ሲመጡ አብራም አባረራቸው። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)11 አሞራዎችም በሥጋው ላይ ወረዱ፥ አብራምም አበረራቸው። ምዕራፉን ተመልከት |