ኤፌሶን 4:27 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)27 ለሰይጣንም መንገድን አትስጡት። ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም27 ለዲያብሎስም ስፍራ አትስጡት። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)27 ለዲያብሎስም ስፍራ አትስጡት። ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም27 ለዲያብሎስም መግቢያ ቀዳዳ አትስጡት። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)27 በቁጣችሁ ላይ ፀሐይ አይግባ፥ ለዲያብሎስም ፈንታ አትስጡት። ምዕራፉን ተመልከት |