ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ መጽሐፈ ሄኖክ 41:16 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)16 እነኋቸው፥ ኀጢአትን ይሠራሉ፤ ሥርዐቱንም ይተላለፋሉ፤ ከሴቶችም ጋር አንድ ሆኑ፤ ከእነርሱም ጋር ኀጢአትን ይሠራሉ፤ ከእነርሱም ሚስቶችን አገቡ፤ ከእነርሱም ልጆችን ወለዱ፤ በምድርም ሁሉ ላይ ታላቅ ጥፋት ይደረጋል። ምዕራፉን ተመልከት |