ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ መጽሐፈ ሄኖክ 39:13 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)13 ቃሉንም በእናንተ ላይ በሚያኖር ጊዜ የምትደነግጡና የምትፈሩ አይደለምን? ብርሃናትስ ሁሉ በታላቅ ፍርሀት የሚደነግጡና የሚታወኩ አይደለምን? ምዕራፉን ተመልከት |