ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ መጽሐፈ ሄኖክ 38:36 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)36 ውርጭና ዐመዳይ፥ የእነርሱም ቅዝቃዜ፥ የዐመዳይ ነፋሳትም ሁሉ፥ የእነርሱም ጭንቅ ሁሉ ቢወድቁባችሁ በእነዚያ ወራቶች በፊታቸው መቆም አይቻላችሁም። ምዕራፉን ተመልከት |