ዘዳግም 24:12 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)12 ያም ሰው ድሃ ቢሆን መያዣውን በአንተ ዘንድ አታሳድር። ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም12 ሰውየው ድኻ ከሆነ፣ መያዣውን ከአንተ ዘንድ አታሳድርበት። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)12 ሰውየው ድኻ ከሆነ፥ መያዣውን ከአንተ ዘንድ አታሳድርበት። ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም12 ድኻ ከሆነ ደግሞ ልብሱን በመያዣነት ይዘህ አትደር። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)12 ያም ሰው ድሃ ቢሆን መያዣውን በአንተ ዘንድ አታሳድር። ምዕራፉን ተመልከት |