ዘዳግም 2:18 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)18 ‘አንተ ዛሬ የሞዓብን ዳርቻ አሮኤርን ታልፋለህ፤ ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም18 “የሞዓብ ዳርቻ ዔርን ዛሬውኑ ታልፋላችሁ። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)18 ‘አንተ ዛሬ የሞዓብን ዳርቻ ዔርን ታልፋለህ፤ ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም18 ‘የሞአብ ክልል በሆነው በዔር በኩል ዛሬውኑ ማለፍ አለባችሁ። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)18 አንተ ዛሬ የሞዓብን ዳርቻ ዔርን ታልፋለህ፤ ምዕራፉን ተመልከት |