ዘዳግም 18:17 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)17 እግዚአብሔርም አለኝ፦ ለአንተ የተናገሩት ሁሉ ልክ ነው። ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም17 እግዚአብሔር እንዲህ አለኝ፤ “የተናገሩት መልካም ነው፤ ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)17 ጌታ እንዲህ አለኝ፤ ‘የተናገሩት መልካም ነው፤ ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም17 ስለዚህም እግዚአብሔር (ጥያቄው ተገቢ ነው) አለኝ፤ ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)17 እግዚአብሔርም አለኝ፦ የተናገሩት መልካም ነው፤ ምዕራፉን ተመልከት |