ዘዳግም 15:13 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)13 ከአንተም ዘንድ አርነት አውጥተህ በለቀቅኸው ጊዜ ባዶውን አትልቀቀው። ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም13 በምታሰናብተውም ጊዜ ባዶ እጁን አትስደደው። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)13 ነጻ በምታወጣው ጊዜ ባዶ እጁን አትስደደው። ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም13 ነጻ በምታወጣው ጊዜ ባዶ እጁን አትስደደው፤ ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)13 ከአንተም ዘንድ አርነት ባወጣኸው ጊዜ ባዶውን አትስደደው፤ ምዕራፉን ተመልከት |