Biblia Todo Logo
የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ

- ማስታወቂያዎች -




ዘዳግም 14:13 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

13 ጭል​ፊት፥ ጭላ​ትና መሰ​ሎ​ቻ​ቸው፥

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

13 ጭልፊት፣ ጭላት፣ ማንኛውም ዐይነት ዐድኖ በል አሞራ፣

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

13 ጭልፊት፥ ጭላትና መሰሎቻቸው፥

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

13 ጭልፊት፥ ጭላት፥ በየወገኑ፥

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

13 ንስር፥ ገዴ፥ ዓሣ አውጭ፥ ጭልፊት፥ ጭላት በየወገኑ፥

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ




ዘዳግም 14:13
4 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች  

በዚያ ጃር​ቶች ይዋ​ለ​ዳሉ፤ ምድ​ርም ልጆ​ች​ዋን በኀ​ይል ታድ​ና​ለች፤ ዋሊ​ያ​ዎች በዚያ ይገ​ና​ኛሉ፤ ፊት ለፊ​ትም ይተ​ያ​ያሉ።


ጭላት፥ ጭል​ፊት፥ አንጭ አሞራ በየ​ወ​ገኑ፤


ሊበሉ የማ​ይ​ገ​ባ​ቸው ግን እነ​ዚህ ናቸው፤ ንስር፥ ገዴ፥ ዓሣ አውጭ።


ተከተሉን:

ማስታወቂያዎች


ማስታወቂያዎች