Biblia Todo Logo
የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ
- ማስታወቂያዎች -




ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ

ትን​ቢተ ዳን​ኤል 8:13 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

13 ከቅ​ዱ​ሳ​ኑም አንዱ ሲና​ገር ሰማሁ፤ ለተ​ና​ገ​ረው ለቅ​ዱ​ሱም ሁለ​ተ​ኛው ቅዱስ “ስለ ዘወ​ትሩ መሥ​ዋ​ዕት፥ መቅ​ደ​ሱና ሠራ​ዊ​ቱም ይረ​ገጡ ዘንድ ስለ​ሚ​ሰ​ጥና ስለ​ሚ​ያ​ጠፋ ኀጢ​አት የሆ​ነው ይህ ራእይ እስከ መቼ ይቈ​ያል?” አለው።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ




ትን​ቢተ ዳን​ኤል 8:13
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች  

ተከተሉን:

ማስታወቂያዎች


ማስታወቂያዎች