Biblia Todo Logo
የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ
- ማስታወቂያዎች -




ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ

ትን​ቢተ ዳን​ኤል 4:19 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

19 ያን ጊዜም ብል​ጣ​ሶር የተ​ባ​ለው ዳን​ኤል አንድ ሰዓት ያህል ዐሰበ፤ ልቡም ታወከ። ንጉ​ሡም መልሶ፥ “ብል​ጣ​ሶር ሆይ! ሕል​ሙና ፍቺው አያ​ስ​ቸ​ግ​ርህ” አለው። ብል​ጣ​ሶ​ርም መልሶ አለ፥ “ጌታዬ ሆይ! ሕልሙ ለሚ​ጠ​ሉህ፥ ፍቺ​ውም ለጠ​ላ​ቶ​ችህ ይሁን።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ




ትን​ቢተ ዳን​ኤል 4:19
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች  

ተከተሉን:

ማስታወቂያዎች


ማስታወቂያዎች