ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ ትንቢተ ዳንኤል 3:97 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)97 የዚያን ጊዜም ንጉሡ፥ ሲድራቅን ሚሳቅንና አብደናጎንም በባቢሎን አውራጃ ውስጥ ሾማቸው፤ ከፍ ከፍም አደረጋቸው፤ በግዛቱ ያሉ አይሁድንም ሁሉ አስገዛላቸው። ምዕራፉን ተመልከት |