Biblia Todo Logo
የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ

- ማስታወቂያዎች -




ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ

ትን​ቢተ ዳን​ኤል 3:91 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

91 ንጉሡ ናቡ​ከ​ደ​ነ​ፆ​ርም ሲያ​መ​ሰ​ግኑ ሰምቶ ተደ​ነቀ፤ ፈጥ​ኖም ተነሣ፤ አማ​ካ​ሪ​ዎ​ቹ​ንም፥ “ሦስት ሰዎች አስ​ረን በእ​ሳት ውስጥ ጥለን አል​ነ​በ​ረ​ምን?” ብሎ ተና​ገ​ራ​ቸው። እነ​ር​ሱም፥ “ንጉሥ ሆይ! እው​ነት ነው” አሉት።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ




ትን​ቢተ ዳን​ኤል 3:91
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች  

ተከተሉን:

ማስታወቂያዎች


ማስታወቂያዎች