ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ ትንቢተ ዳንኤል 3:40 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)40 እንደ ጊደሮችና ላሞች፥ እንደ ሰቡ ብዙ በጎችም መሥዋዕት፤ መሥዋዕታችን ዛሬ በፊትህ እንደዚያ ይሁን። በአንተም ዘንድ ፍጹም ይሁን፤ ያመኑብህ ሁሉ እንዳያፍሩ። ምዕራፉን ተመልከት |