ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ ትንቢተ ዳንኤል 2:48 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)48 ንጉሡም ዳንኤልን ከፍ ከፍ አደረገው፤ ብዙም ታላቅ ስጦታ ሰጠው፤ በባቢሎንም አውራጃዎች ሁሉ ላይ ሾመው፤ በባቢሎንም ጠቢባን ሁሉ ላይ ዋነኛ አለቃ አደረገው። ምዕራፉን ተመልከት |