ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ ትንቢተ ዳንኤል 2:38 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)38 የሰው ልጆች በሚኖሩበት ስፍራ ሁሉ የምድር አራዊትን፥ የሰማይ ወፎችን፥ የባሕር ዓሣዎችንም በእጅህ ሰጥቶሃል፤ ለሁሉም ገዢ አድርጎ ሹሞሃል፤ የወርቁ ራስ አንተ ነህ። ምዕራፉን ተመልከት |