ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ ትንቢተ ዳንኤል 2:23 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)23 አንተ የአባቶቻችን ፈጣሪ! እውቀትንና ጥበብን ሰጥተኸኛልና፥ የለመንሁህንም ነግረኸኛልና፥ የንጉሡን ሕልም፥ ትርጓሜውንም ገልጠህልኛልና እገዛልሃለሁ፤ አመሰግንህምአለሁ።” ምዕራፉን ተመልከት |