ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ ትንቢተ ዳንኤል 14:7 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)7 ዳንኤልም ሳቀና፥ “ንጉሥ ሆይ! አያስቱህ፤ ይህስ ውስጡ ጭቃ፥ ላዩም ናስ ነው፤ ፈጽሞም አይበላም፥ አይጠጣምም” አለው። ምዕራፉን ተመልከት |