ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ ትንቢተ ዳንኤል 14:12 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)12 ሲነጋም ሂድ፤ ቤል ሁሉን ሳይበላ ቢገኝ እኛ እንሞታለን፤ ካልሆነ ግን በእኛ ላይ ሐሰትን የተናገረ ዳንኤል ይሞታል” አሉት። ምዕራፉን ተመልከት |