ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ ትንቢተ ዳንኤል 13:62 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)62 እንደ ሙሴም ሕግ በባልንጀራቸው ላይ ክፉ እንደ አደረጉ በእነርሱም ላይ አደረጉባቸው። ገደሉአቸውም፤ በዚያችም ቀን ንጹሕ ደምን አዳኑ። ምዕራፉን ተመልከት |