ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ ትንቢተ ዳንኤል 13:57 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)57 እርስዋ እናንተን መከራከር አልቻለችምና፥ የይሁዳ ሴት ልጅ እናንተን ፈርታለችና፥ ዐመፃችሁንም ታግሣለችና የእስራኤልን ሴት ልጅ እንዲህ ታደርጓታላችሁን። ምዕራፉን ተመልከት |