ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ ትንቢተ ዳንኤል 13:56 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)56 እርሱንም እልፍ አደረገው፤ ሁለተኛውንም ያመጡት ዘንድ አዘዘ፤ አመጡትም፤ “አንተ የይሁዳ ዘር ያይደለህ የከነዓን ዘር ነህ፤ ውበት አሳተህ፤ ክፉ ፈቃድም ልቡናህን ገለበጠው። ምዕራፉን ተመልከት |