ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ ትንቢተ ዳንኤል 13:5 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)5 ኀጢአት ከባቢሎን፥ ሕዝቡን እንጠብቃቸዋለን ከሚሉ ግብዞች መምህራንም እንደ ወጣች እግዚአብሔር ስለ እነርሱ የተናገረባቸው ሁለት ግብዞች መምህራን በዚያ ወራት በሕዝቡ መካከል ታዩ። ምዕራፉን ተመልከት |