ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ ትንቢተ ዳንኤል 13:43 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)43 በሐሰት እንደ መሰከሩብኝ አንተ ታውቃለህ፤ እነዚህ መምህራን ክፉ ነገርን ስለአደረጉብኝ የሠራሁት ነገር ሳይኖር እነሆ እሞታለሁ” አለች። ምዕራፉን ተመልከት |