ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ ትንቢተ ዳንኤል 13:14 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)14 እየራሳቸውም ተለያይተው ሄዱ። ተመልሰውም በዚያ በአንድነት ተገናኙ፤ ሁለቱም ሁሉ ተያዩ፤ ያንጊዜም ምኞታቸውን ተነጋገሩ። እርስዋንም ብቻዋን የሚያገኙበትን ጊዜ ተቃጠሩ። ምዕራፉን ተመልከት |