ቈላስይስ 2:9 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)9 በእርሱ ፍጹም መለኮቱ በሥጋ ተገልጦ ይኖራልና። ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም9 የመለኮት ሙላት ሁሉ በአካል በርሱ ይኖራልና፤ ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)9 በእርሱ የመለኮት ሙላት ሁሉ በአካል ተገልጦ ይኖራልና፤ ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም9 የአምላክነት ፍጹም ሙላት በአካል ተገልጦ የሚኖረው በክርስቶስ ነው። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)9 በእርሱ የመለኮት ሙላት ሁሉ በሰውነት ተገልጦ ይኖራልና፤ ምዕራፉን ተመልከት |