Biblia Todo Logo
የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ

- ማስታወቂያዎች -




ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ

መጽሐፈ ባሮክ 4:22 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

22 ከዘ​ለ​ዓ​ለ​ማ​ዊው አም​ላክ ዘንድ ድኅ​ነ​ታ​ች​ሁን ተስፋ አድ​ር​ጌ​አ​ለ​ሁና። ከዘ​ለ​ዓ​ለ​ማ​ዊው መድ​ኀ​ኒ​ታ​ችን ዘንድ ፈጥኖ ስለ​ሚ​መ​ጣ​ላ​ችሁ ምሕ​ረ​ትም ደስታ ከቅ​ዱሱ መጣ​ልኝ፤

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

22 እንዲያድናችሁ ተስፋዬን በዘላለማዊ አድርጌአለሁና፥ ከዘላለማዊው አዳኛችሁ ፈጥኖ ስለሚመጣላችሁ ምሕረት፥ ከቅዱሱ ደስታ መጣልኝ።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ




መጽሐፈ ባሮክ 4:22
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች  

ተከተሉን:

ማስታወቂያዎች


ማስታወቂያዎች