ሐዋርያት ሥራ 9:9 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)9 በዚያም ሳያይ ሳይበላና ሳይጠጣ ሦስት ቀን ቈየ። ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም9 ሦስት ቀንም ታወረ፤ እህል ውሃም አልቀመሰም። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)9 ሳያይም ሦስት ቀን ኖረ፤ አልበላምም፤ አልጠጣምም። ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም9 ሦስት ቀን ሙሉ ምንም ማየት ሳይችል፥ ሳይበላና ሳይጠጣም ቈየ። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)9 ሳያይም ሦስት ቀን ኖረ፤ አልበላምም አልጠጣምም። ምዕራፉን ተመልከት |