ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ ተረፈ ባሮክ 5:59 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)59 ኤርምያስ ግን ያያቸውን ምሥጢሮች ሁሉ ለባሮክና ለአቤሜሌክ ነገራቸው፤ ይህንም ነግሯቸው ከጨረሰ በኋላ ምግብናውን ይፈጽም ዘንድ ወደደ፤ ሄዶም በሕዝቡ መካከል ቆመ። ምዕራፉን ተመልከት |