ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ መጽሐፈ መቃብያን ሣልስ 9:29 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)29 እነርሱ ግን የፈጠራቸውን እግዚአብሔርን ማምለክን እንቢ አሉ፤ ለድንጋይና ለእንጨት፥ የሰው እጅም ለሠራቸው ለብርና ለወርቅ ይሰግዳሉ። ምዕራፉን ተመልከት |