ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ መጽሐፈ መቃብያን ሣልስ 6:2 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)2 የሚቀበሏችሁም ክፉዎች ናቸው፤ በመልካቸውም ጥፉዎች ናቸው፤ በግርማቸውም የሚያስፈሩ ናቸው፤ ቃላችሁን አይሰሙም፤ ቃላቸውንም አትሰሙም። ምዕራፉን ተመልከት |