ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ መጽሐፈ መቃብያን ሣልስ 6:12 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)12 በልክ የሚበላ ግን በእግዚአብሔር መሠረት የጸና ይሆናል፤ እንደ አድማስም ድንጋይ፥ አጥርም እንዳለው ግንብ ይጸናል። “ኀጢአተኛ የሚያባርረው ሳይኖር ይሸሻል” ተብሎአልና። ምዕራፉን ተመልከት |