ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ መጽሐፈ መቃብያን ሣልስ 4:9 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)9 አንተም በልቡናህ ትዕቢት የፈጠረህ የእግዚአብሔርን ምስጋና ቸል ባልህ ጊዜ፥ እርሱም በተቈጣህና፤ በተዘባበተብህ ጊዜ፤ ከሠራዊቶችህም ጋራ በገሃነም እንቅጥቅጥ በአጋዘህ ጊዜ ምዕራፉን ተመልከት |