ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ መጽሐፈ መቃብያን ሣልስ 4:13 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)13 የእግዚአብሔርነቱ ምስጋና እንዳይጐድል እግዚአብሔር በፈቃዱ ምክር የሚያመሰግነውን ፈጥሯልና ምስጋናው እንዳይጐድል ዕወቅ። ምዕራፉን ተመልከት |