ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ መጽሐፈ መቃብያን ሣልስ 4:12 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)12 አንተ ግን በትዕቢትህና በአንገትህ መደንደን ተሰደድህ፤ ከፈጠረህ ከእግዚአብሔርም ጌትነት ወጥተህ ራስህን አጠፋህ። ምዕራፉን ተመልከት |