ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ መጽሐፈ መቃብያን ሣልስ 3:6 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)6 መጥታም የእግዚአብሔር መጀመሪያ ፍጥረቱ አዳምን የበለስን ፍሬ በማብላት አሳተችው፤ የፈጣሪዋንም ትእዛዝ ስለ ተላለፈች በእርስዋና በልጆችዋ ሞትን አመጣች። ምዕራፉን ተመልከት |