ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ መጽሐፈ መቃብያን ሣልስ 2:20 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)20 በተንኰልህም ከፈጣሪው ፍቅር አራቅኸው፤ በምክንያትህም ከደስታ ገነት አወጣኸው፤ በመሰናክልህም የገነትን መብል አስተውኸው። ምዕራፉን ተመልከት |