ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ መጽሐፈ መቃብያን ሣልስ 10:20 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)20 በዓለም በአለ ደስታ፥ በጣፋጭ ምግቦችና በማለፊያ መጠጥ አይደለም፤ በቀጭን ልብስም በወርቅና በብር በማጌጥም አይደለም። ምዕራፉን ተመልከት |