ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ መጽሐፈ መቃብያን ሣልስ 10:19 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)19 ጽናትም ሳለህ በሥጋ ያለ የሕፃንነትህን ኀይል ታደክም ዘንድ በዓለም ያለ ሥጋን ለማስደሰት ያይደለ ለጽድቅ ራስህን ታስገዛ ዘንድ አልጾምህም፤ አልጸለይህምም። ምዕራፉን ተመልከት |