ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ መጽሐፈ መቃብያን ሣልስ 1:7 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)7 የዚህን ዓለም ገንዘብ ባሳየኋቸውም ጊዜ ከቀናች መንገድ ልቡናቸውን አስታለሁ፤ መልከ መልካም ሴቶችንና ቆነጃጅትንም ባሳየኋቸው ጊዜ በእነዚህ ከቀናች መንገድ አርቃቸዋለሁ። ምዕራፉን ተመልከት |