Biblia Todo Logo
የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ

- ማስታወቂያዎች -




ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ

መጽ​ሐፈ መቃ​ብ​ያን ሣልስ 1:6 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

6 “ስለ​ዚ​ህም እር​ሱን የወ​ደ​ዱት፥ ሕጉ​ንም የጠ​በቁ ሰዎች እኔን ይጠ​ላሉ፤ ከጌ​ታ​ቸው ተለ​ይ​ተው የሳቱ ሰዎች ግን ወደ እኔ ይመ​ጣሉ፤ እኔ​ንም ይወ​ድ​ዳሉ፤ ቃል ኪዳ​ኔ​ንም ይጠ​ብ​ቃሉ፤ ወደ ፈጣ​ሪ​ያ​ቸው ወደ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም እን​ዳ​ይ​መ​ለሱ ልባ​ቸ​ውን አከ​ፋ​ለ​ሁና፥ አሳ​ባ​ቸ​ው​ንም አጠ​ማ​ለ​ሁና እኔ እን​ዳ​ዘ​ዝ​ኋ​ቸው ትእ​ዛ​ዜን ያደ​ር​ጋሉ።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ




መጽ​ሐፈ መቃ​ብ​ያን ሣልስ 1:6
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች  

ተከተሉን:

ማስታወቂያዎች


ማስታወቂያዎች