Biblia Todo Logo
የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ

- ማስታወቂያዎች -




ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ

መጽ​ሐፈ መቃ​ብ​ያን ሣልስ 1:17 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

17 እኔም ቍጣ​ውን በእኔ ላይ ባበዛ ጊዜ፥ አስ​ረ​ውም ወደ ገሃ​ነ​ምና ወደ ሲኦል ጥልቅ ይጥ​ሉኝ ዘንድ ባዘዘ ጊዜ፥ ጌታ​ዬን ማለ​ድሁ፤ ፈጣ​ሪ​ዬም እን​ዲህ በአ​ዘዘ ጊዜ ተቈ​ጥ​ተ​ኸ​ኛ​ልና በመ​ቅ​ሠ​ፍ​ት​ህም ገሥ​ጸ​ኸ​ኛ​ልና፥ በመ​ዓ​ት​ህም ቀሥ​ፈ​ኸ​ኛ​ልና አቤቱ ጌታዬ በፊ​ትህ አን​ዲት ነገር እና​ገር ዘንድ ፍቀ​ድ​ልኝ ብዬ በፊቱ ማለ​ድሁ።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ




መጽ​ሐፈ መቃ​ብ​ያን ሣልስ 1:17
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች  

ተከተሉን:

ማስታወቂያዎች


ማስታወቂያዎች