ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ መጽሐፈ መቃብያን ካልእ 6:14 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)14 ከሞቱ በኋላም ሕያዋን ሆነው፥ የተመዘዙ ሰይፎቻቸውን ይዘው በመንግሥቱ ዙፋን ተኝቶ ሳለ በሌሊት ታዩት፤ እርሱም ፈጽሞ ፈራ። ምዕራፉን ተመልከት |