Biblia Todo Logo
የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ
- ማስታወቂያዎች -




ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ

መጽ​ሐፈ መቃ​ብ​ያን ካልእ 3:9 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

9 ትዕ​ቢ​ተ​ኛ​ው​ንም ከሳተ በኋላ በን​ስሓ ወደ እርሱ በተ​መ​ለሰ ጊዜ ስለ ፍር​ሀ​ት​ህና ስለ ድን​ጋ​ጤህ ኀጢ​አ​ት​ህን ይቅር እል​ሃ​ለሁ አለው፤ የአ​ባ​ትን ኀጢ​አት በል​ጆች ላይ እስከ ሦስ​ተ​ኛና እስከ አራ​ተኛ ትው​ልድ የማ​መጣ፥ ለሚ​ወ​ድ​ዱኝ፥ ሕጌ​ንም ለሚ​ጠ​ብቁ ግን ለእ​ነ​ርሱ እስከ ሺህ ትው​ልድ ድረስ ምሕ​ረ​ትን የማ​ደ​ርግ ፈጣ​ሪህ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር እኔ ነኝና።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ




መጽ​ሐፈ መቃ​ብ​ያን ካልእ 3:9
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች  

ተከተሉን:

ማስታወቂያዎች


ማስታወቂያዎች